አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 2 ፣2015 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) ምዘናው ሁሉንም የመንግሰት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ በክፍለከተማ እና ወረዳ ትምህርት ጽህፈትቤቶች እንዲሁም በትምህርት ቢሮ በሚገኙ አላማ ፈጻሚዎችና ደጋፊ ዳይሬክቶሬቶች የተካሄደ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የእቅድና በጀት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ አስታውቀዋል፡፡ ዳይሬክተሩ...
በውይይቱ የነገ ተስፋ ህጻናት ለአዲስ አበባ በሚል መርሀግብር በቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ፕሮግራም በአዲስ አበባ እየተከናወነ የሚገኘውተግባራት ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የፕሮግራሙ አስተባባሪ በሆኑት በዶክተር ታቦር ገብረመድህን ቀርቦ በተሳታፊዎች ውይይት ተካሂዷል። የቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ፕሮግራም የህጻናት ሁለንተናዊ እድገትን መሰረት አድርጎ የሚከናወን ፕሮግራም እንደመሆኑ የአዲስ አበባ ትምህርት...
በእለቱ በትምህርት ቤቶች ያሉ መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት ትልቅ ሃላፊነት ያለባችሁ የመስኩ ምሁራን ክፍተቶችን ለመሙላት አቅማችሁን ተጠቀሙ ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ የትምህርት ሴክተሩ ራሱን በማዘመን ለትውልድ መማሪያ መሆን እንዲችል የአይሲቲ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የትምህርት ቤቶችን እድገት መገንባት እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ በትምህርት...
ዘንድሮ ስርዓተ ትምህርቱ በአዲስ አበባ ከተማ በተመረጡ የቅድመ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙከራ ደረጃ ተግባራዊ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ ገልጸው በሙከራ ትግበራ ወቅት ከመምህራንና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ሀሳቦችን በማካተት መጽሀፍቱን ለህትመት ዝግጁ በማድረግ በ2016 ዓ.ም የትምህርት...