በትምህርት ተቋማት ሲካሄድ የቆየው የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የቁልፍ ውጤት አመላካቾች ምዘና ተጠናቀቀ።

በትምህርት ተቋማት ሲካሄድ የቆየው የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የቁልፍ ውጤት አመላካቾች ምዘና ተጠናቀቀ።

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 2 ፣2015 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) ምዘናው  ሁሉንም የመንግሰት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ በክፍለከተማ እና ወረዳ ትምህርት ጽህፈትቤቶች እንዲሁም በትምህርት ቢሮ በሚገኙ አላማ ፈጻሚዎችና ደጋፊ ዳይሬክቶሬቶች የተካሄደ መሆኑን  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የእቅድና በጀት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ለማ አስታውቀዋል፡፡ ዳይሬክተሩ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ የቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ከሚሰጡ የግል ትምህርት ቤት ባለሀብቶችና ተወካዮች ጋር ውይይት አካሄደ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ የቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ከሚሰጡ የግል ትምህርት ቤት ባለሀብቶችና ተወካዮች ጋር ውይይት አካሄደ።

በውይይቱ የነገ ተስፋ ህጻናት ለአዲስ አበባ በሚል መርሀግብር በቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ፕሮግራም በአዲስ አበባ እየተከናወነ የሚገኘውተግባራት ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የፕሮግራሙ አስተባባሪ በሆኑት በዶክተር ታቦር ገብረመድህን ቀርቦ በተሳታፊዎች ውይይት ተካሂዷል። የቀዳማይ ልጅነት እድገትና እንክብካቤ ፕሮግራም የህጻናት ሁለንተናዊ እድገትን መሰረት አድርጎ የሚከናወን ፕሮግራም እንደመሆኑ የአዲስ አበባ ትምህርት...
በትምህርት ቤቶችን ላይ የሚገኙ ግብዓቶችን ለመለየትና ለመመዝገብ  በሚያስችል  ሶፍትዌር ላይ  ያተኮረ ስልጠና መስጠት ተጀምራል፡፡

በትምህርት ቤቶችን ላይ የሚገኙ ግብዓቶችን ለመለየትና ለመመዝገብ  በሚያስችል  ሶፍትዌር ላይ  ያተኮረ ስልጠና መስጠት ተጀምራል፡፡

በእለቱ በትምህርት ቤቶች ያሉ መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት ትልቅ ሃላፊነት ያለባችሁ የመስኩ ምሁራን ክፍተቶችን ለመሙላት አቅማችሁን ተጠቀሙ ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት  ቢሮ ሃላፊ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ የትምህርት  ሴክተሩ ራሱን በማዘመን ለትውልድ መማሪያ መሆን እንዲችል የአይሲቲ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የትምህርት ቤቶችን እድገት መገንባት  እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ በትምህርት...
በቅድመ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙከራ ትግበራ  የነበሩ መጽሀፍት ላይ የተሰጡ ግብዓቶችን በማካተተ ለቀጣይ የትምህርት ዘመን ለማድረስ ዝግጅት መጠናቀቁ ተመላከተ፡፡

በቅድመ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙከራ ትግበራ  የነበሩ መጽሀፍት ላይ የተሰጡ ግብዓቶችን በማካተተ ለቀጣይ የትምህርት ዘመን ለማድረስ ዝግጅት መጠናቀቁ ተመላከተ፡፡

ዘንድሮ ስርዓተ ትምህርቱ በአዲስ አበባ ከተማ በተመረጡ የቅድመ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙከራ ደረጃ ተግባራዊ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ ገልጸው በሙከራ ትግበራ ወቅት ከመምህራንና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ሀሳቦችን በማካተት መጽሀፍቱን ለህትመት ዝግጁ በማድረግ በ2016 ዓ.ም የትምህርት...