በትምህርት ቤቶችን ላይ የሚገኙ ግብዓቶችን ለመለየትና ለመመዝገብ  በሚያስችል  ሶፍትዌር ላይ  ያተኮረ ስልጠና መስጠት ተጀምራል፡፡

በትምህርት ቤቶችን ላይ የሚገኙ ግብዓቶችን ለመለየትና ለመመዝገብ  በሚያስችል  ሶፍትዌር ላይ  ያተኮረ ስልጠና መስጠት ተጀምራል፡፡

በእለቱ በትምህርት ቤቶች ያሉ መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት ትልቅ ሃላፊነት ያለባችሁ የመስኩ ምሁራን ክፍተቶችን ለመሙላት አቅማችሁን ተጠቀሙ ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት  ቢሮ ሃላፊ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ የትምህርት  ሴክተሩ ራሱን በማዘመን ለትውልድ መማሪያ መሆን እንዲችል የአይሲቲ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የትምህርት ቤቶችን እድገት መገንባት  እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ በትምህርት...
በቅድመ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙከራ ትግበራ  የነበሩ መጽሀፍት ላይ የተሰጡ ግብዓቶችን በማካተተ ለቀጣይ የትምህርት ዘመን ለማድረስ ዝግጅት መጠናቀቁ ተመላከተ፡፡

በቅድመ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙከራ ትግበራ  የነበሩ መጽሀፍት ላይ የተሰጡ ግብዓቶችን በማካተተ ለቀጣይ የትምህርት ዘመን ለማድረስ ዝግጅት መጠናቀቁ ተመላከተ፡፡

ዘንድሮ ስርዓተ ትምህርቱ በአዲስ አበባ ከተማ በተመረጡ የቅድመ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙከራ ደረጃ ተግባራዊ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ ገልጸው በሙከራ ትግበራ ወቅት ከመምህራንና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ሀሳቦችን በማካተት መጽሀፍቱን ለህትመት ዝግጁ በማድረግ በ2016 ዓ.ም የትምህርት...
ዘንድሮ በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ በሙከራ ደረጃ ተግባራዊ የተደረገው አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  ወደ ሙሉ ትግበራ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

ዘንድሮ በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ በሙከራ ደረጃ ተግባራዊ የተደረገው አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  ወደ ሙሉ ትግበራ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

ስርዓተ ትምህርቱ በአዲስ አበባ ከተማ በተመረጡ የቅድመ አንደኛ ደረጃና አፋን ኦሮሞን እንደ አፍ መፍቻ ቋንቋ ለሚማሩ የ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙከራ ደረጃ ተግባራዊ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሮቢ ዋሚ ገልጸው በሙከራ ትግበራ ወቅት ከመምህራንና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ሀሳቦችን በማካተት ...
የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  ዩኒፎርም በልካቸው እንዲቀርብ  ከወዲሁ እንዲለኩ እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን  ዩኒፎርም በልካቸው እንዲቀርብ  ከወዲሁ እንዲለኩ እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

ተማሪዎቹን መለካት ያስፈለገው ከዚህ በፊት ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ወጥ ሆኖ ተሰፍቶላቸው በሚቀርብ ወቅት ከተክለሰውነታቸው ጋር በተገናኘ እየጠበባቸው  መልበስ ሲቸገሩ ስለነበር  ችግሩን ለመቅረፍ  ታስቦ መደልኬት ስራ መገባቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የልዩፍላጎት/አካቶ ትምህርትና የጎልማሶች መሰረታዊ ትምህርት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል አስራት ገልጸዋል፡፡ ዳይሬክተሩ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ለመምህራን ስልጠና ሰጠ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ለመምህራን ስልጠና ሰጠ።

ስልጠናው በአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ለፍትሀዊነት ፕሮግራም በፌስ ሶስት ድጋፍ ከሚደረግላቸው ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ የ7ኛ እና 8ኛ ክፍል የእንግሊዘኛና ሒሳብ መምህራን ነው የተሰጠው። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመምህራን አሰልጣኝ ባለሙያና  የCCA ስልጠና አስተባባሪ ወይዘሪት ብርሀኔ በቀለ ስልጠናው ተከታታይ ምዘና አያያዝን መሰረት አድርጎ የተማሪዎችን ውጤት ማሻሻል እንዲቻል 240 ለሚሆኑ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የዘርፈ ብዙና ቀዳማይ ልጅነት ጉዳዮች ትግበራ ዳይሬክቶሬት በትምህርት ተቋማት ጾታን መሰረት አድርጎ የሚደርስ ጥቃትን ለመከላከል በወጣ አዲስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ሰጠ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የዘርፈ ብዙና ቀዳማይ ልጅነት ጉዳዮች ትግበራ ዳይሬክቶሬት በትምህርት ተቋማት ጾታን መሰረት አድርጎ የሚደርስ ጥቃትን ለመከላከል በወጣ አዲስ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ሰጠ።

ስልጠናው ከተመረጡ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ የስርአተ ጾታ ክበብ ተጠሪ መምህራን ጨምሮ ለክፍለከተማ የዘርፈ ብዙ ቡድን መሪዎችና ስርአተ ጾታ ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን በመርሀ ግብሩ በኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ የወጣቶች ዘርፍ ቡድን መሪ አቶ እስክንድር  በትምህርት ቤቶችና አከባቢ የሚፈጸም ጾታዊ ጥቃትን ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት ታስቦ የተዘጋጀ መመሪያን...