ወቅታዊ ዜናዎች
ቢሮው በ2017 ዓ.ም 6 ወራት ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተሳሰር በቅንጅታዊ አሰራር እና በመልካም አስተዳደር ያከናወናቸውን ተግባራት ገመገመ።
(ጥር 8/2017 ዓ.ም) በመርሀ ግብሩ ከትምህርት ቢሮ ጋር ትስስር ፈጥረው የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ላይ ከሚገኙ ተቋማት የመጡ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችና የቢሮው አጠቃላይ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይሬክተር አቶ ሀፍቱ ብርሀኑ በ6 ወሬት በቅንጅታዊ አሰራር እና በመልካም አስተዳደር የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት...
(ጥር 6/2017 ዓ.ም)
የአጠቃላይ ትምህርት ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።
(ጥር 6/2017 ዓ.ም) የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው ከተመረጡ የመንግስት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች ለተውጣጡ ርዕሳነ መምህራን በጥናትና ምርምር ስራ አስፈላጊነትና አይነቶች ዙሪያ መሰጠቱን ከስራ ክፍሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ጥናትና ምርምር ቡድን መሪ አቶ መለሰ ዘለቀ በትምህርት ቤት ደረጃ በተለይም በመምህራን የሚሰሩ የጥናትና ምርምር...
ለቢሮው ዳይሬክቶሬቶች የሚደረገው ወርሀዊ የስራ አፈጻጸም ግምገማ ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዱዋል።
(ጥር 6/2017 ዓ.ም) በዛሬው መርሀግብር የመምህራንና የትምህርት አማራር ልማትዳሬክቶሬት ፣ የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት እንዲሁም የጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት ወርሀዊ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በቢሮው ምክትል ኃላፊና በዘርፉ አስተባባሪ በአቶ አሊ ከማል ተገምግሙዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የዘርፉ አስተባባሪ አቶ አሊ ከማል ቢሮው የተማሪዎችን ውጤትና ስነ...
የግብአት አቅርቦትና ስርጭት ፣ የትምህርት መረጃ ዝግጅትና የትምህርት ቴክኖሎጂ ልማትና አስተዳደር ዘርፍ የአንድ ወር እቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ።
(ጥር 5/2017 ዓ.ም) የግብአት አቅርቦትና ስርጭት ፣ የትምህርት መረጃ ዝግጅትና የትምህርት ቴክኖሎጂ ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬቶች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለማከናወን በእቅድ ያስቀመጧቸው ተግባራት የአፈፃፀም ሪፖርት የቢሮው ምክትል ቢሮ ኃላፊና የዘርፉ ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ በተገኙበት አቅርበው አስገምግመዋል:: ወርሃዊ የስራ አፈጻጸሞችን መገምገም ለችግሮች አፋጣኝ መፍትሄ ለመስጠት...
የ12ኛ ክፍል ፈተና ምዝገባ ነገ ይጠናቀቃል
(ጥር 5/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (የ12ኛ ክፍል) ፈተና ምዝገባ በመጪው ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቋል። በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገቡ ተማሪዎች ካሉ በቀጣዮቹ ዛሬ እና ነገ እንዲመዘገቡ ያሳሰበው አገልግሎቱ፤ ያልተመዘገቡ ተማሪዎች ፈተናውን እንደማይፈተኑ በማህበራዊ...
ድጋሚ የትምህርት ማስረጃ
የልዩ ፍላጎት ትምህርት
የአቻ ግመታ አገልግሎት
የጎልማሶች ትምህርት
የትምህርት ቤት ስታንዳርድ
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና
የተቋማት ጥራት ኦዲት
የትምህርት ሬድዮ ዝግጅት
ጥራት ያለዉ ትምህርት ለሁሉም ዜጋ!
|Barnoota Qulqullina Qabu Lammii Hundaaf!
ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም በትምህርት ዘርፍ ያሉትን ችግሮች ለመቅረፍ ቢሮዉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ፕሮጄክቶችን በመቅረጽ በቢሮዉ አንዲሁም በከተማዉ ዉስጥ በሚገኙ የሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ትቤቶች ዉስጥ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡
ዲጂታል ት/ቤቶች
የERP ሲስተም
የአንድሮይድ አፕ
የፈተና ባንክ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2016 ዓ.ም የተማሪዎች እና የተቋማት መረጃ (የመንግስት እና መንግስታዊ ያልሆኑ)