ወቅታዊ ዜናዎች
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች በመስከረም ወር በሚከበሩ የአደባባይ በአላት አከባበር ዙሪያ ውይይት አካሄዱ።
(አዲስ አበባ 8/1/2016 ዓ.ም) ውይይቱ በዋናነት በቅርቡ የሚከበሩት የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ ክብረ በአላት ያለምንም የጸጥታም ሆነ ሌሎች ስጋቶች እንዲከበሩ የቢሮው ሰራተኞች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ ታስቦ የተዘጋጀ መርሀ-ግብር ነው። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማል ውይይቱ በዋናነት በከተማችን በመስከረም ወር የሚከበሩት የመስቀል ደመራም ሆነ...
እንኳን ለ2016 የትምህርት ዘመን አደረሰን!
(አዲስ አበባ 7/1/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት ዛሬ በሁሉም ትምህርት ቤቶች በድምቀት ተጀምራል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሀገር አቀፍ ደረጃ መስከረም 14/1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመርና ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች በራሳቸው መርሀ-ግብር ማስጀመር እንደሚችሉ መግለፁ ይታወቃል። ይሁን እንጂ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን...
’የጋራ መግባባት ለውጤታማ መማር ማስተማር!’’ በሚል መሪ ቃል በትላንትናው እለት የተጀመረው ውይይት ዛሬም በየትምህርት ቤቱ እንደቀጠለ ነው።
(አዲስ አበባ 4/1/2016 ዓ.ም) ውይይቱ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ማስጀመሪያ ሳምንትን መሰረት አድርጎ የተካሄደ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮም ከእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና ገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤት ከተውጣጡ መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች ጋር ውይይት አካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማል በውይይቱ መክፈቻ ባስተላለፉት...
”የጋራ መግባባት ለውጤታማ መማር ማስተማር! ” በሚል መሪ ቃል የ2016 ዓ.ም የትምህርት ማስጀመሪያ ሳምንት ውይይት ተካሄደ።
በትምህርት ሳምንት ማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ፣የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ፣የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋውን ጨምሮ የክፍለከተማ እና ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችና ቡድን መሪዎች ፣ዋና እና ምክትል ርዕሳነ መምህራን፣ በየደረጃው የሚገኙ ሱፐር ቫይዘሮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል።...
እንኳን ለ 2016 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም በፍቅር እና በጤና አደረሰን ፤ አደረሳችሁ!
አዲስ ዓመት አዲስ ተስፋን እና ትጋትን የሚያላብስ የአዲስ ነገር መጀመሪያ እንደመሆኑ መጠን ከወዳጅ ከዘመድ ጋር እንኳን ከዘመን ዘመን አሽጋገራችሁ ተባብለን ፤ በደስታ የምንቀበለው ከአስራ ሶስት ወራት በሀላ የሚመጣ ልዩ መገለጫ ቀን ነው፡፡ አዲስ ዓመት ከአዲስ ህልምን ለማሳካት ከምናስቀምጠው እቅድ ጋር እጅጉኑ የተቆራኘ ነው፡፡ በመሆኑም በአዲስ ዓመት ልናካውናቸው ያስቀመጥናቸውን እቅዶቻችንን ለማሳካት የሚቻለን ካለፈው...
ድጋሚ የትምህርት ማስረጃ
የልዩ ፍላጎት ትምህርት
የአቻ ግመታ አገልግሎት
የጎልማሶች ትምህርት
የትምህርት ቤት ስታንዳርድ
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና
የተቋማት ጥራት ኦዲት
የትምህርት ሬድዮ ዝግጅት
ጥራት ያለዉ ትምህርት ለሁሉም ዜጋ!
|Barnoota Qulqullina Qabu Lammii Hundaaf!
ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም በትምህርት ዘርፍ ያሉትን ችግሮች ለመቅረፍ ቢሮዉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ፕሮጄክቶችን በመቅረጽ በቢሮዉ አንዲሁም በከተማዉ ዉስጥ በሚገኙ የሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ትቤቶች ዉስጥ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡
ዲጂታል ት/ቤቶች
የERP ሲስተም
የአንድሮይድ አፕ
የፈተና ባንክ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 ዓ.ም የተማሪዎች እና የተቋማት መረጃ (የመንግስት እና መንግስታዊ ያልሆኑ)