ዜና

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በትምህርት ስርአቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን በጥናት ለመቅረፍ የሚያስችል ውይይት አጠቃላይ ሰራተኛው በተገኘበት አካሄደ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በትምህርት ስርአቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን በጥናት ለመቅረፍ የሚያስችል ውይይት አጠቃላይ ሰራተኛው በተገኘበት አካሄደ፡፡

(ቀን ሚያዚያ 8/ 2016 ዓ.ም) ጥናቱ በዋናነት በትምህርት ልማት ስራው እያጋጠሙ የሚገኙ ችግሮችን ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ በማጥናት በጥናቶቹ ግኝቶች መሰረት ችግሮቹን በመቅረፍ የተማሪዎችን ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል ታስቦ የሚካሄድ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አማካሪ ወይዘሮ አበበች ነጋሽ በመርሀ ግብሩ መክፈቻ ገልጸው ቀደም ቢሎ የቢሮው የማኔጅመንትና የአጠቃላይ ካውንስል አባላት ጥናቱ...

read more
የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት የሱፐርቫይዘሮችን የ9ወር እቅድ አፈፃፀም ገመገመ ::

የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት የሱፐርቫይዘሮችን የ9ወር እቅድ አፈፃፀም ገመገመ ::

(ቀን ሚያዚያ 7/ 2016 ዓ.ም) የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት በአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን  የሱፐር ቫይዘሮችን የግለሰብና የቡድን የ9ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄዳል። ከዚህም በተጨማሪም የክፍለከተማ ተወካዮችም የ9 ወር እቅድ አፈፃፀማቸውን በማቅረብ ግምገማ የተካሄደ ሲሆን በቀረበው ሪፖርት ላይ በ9ወር ውስጥ በስታንዳርድ መሰረት የተሰሩ ሥራዎች አፈፃፀም ለውይይት ቀርቦ አንዱ ከሌላው ትምህርት...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ስራ አመራር ቡድን ለክፍለከተማ የመረጃ አስተዳደር ቡድን መሪዎች ስልጠና ሰጠ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ስራ አመራር ቡድን ለክፍለከተማ የመረጃ አስተዳደር ቡድን መሪዎች ስልጠና ሰጠ።

(ቀን ሚያዚያ 7/ 2016 ዓ.ም) ስልጠናው በዋናነት ቀደም ሲል በየክፍለ ከተማው የተደራጁ የትምህርት መረጃዎችን በማጥራት በአንድ ቋት በማስገባት ለሚፈለገው አገልግሎት ማዋል እንዲቻል ታስቦ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ስራ አመራር ቡድን መሪ አቶ ደስታ አብረሀም ገልጸው ስልጠናው መረጃዎቹ ሲደራጁ ያልተካተቱ የትምህርት ተቋማት በድጋሜ ተካተው ተአማኝነቱ የተረጋገጠና...

read more
የሰራተኞች  የዕውቀት ሽግግር መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡

የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡

(ቀን ሚያዚያ 4/ 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሚያዘጋጀው የሰራተኞች የጋር መዓድ መቋደስና የዕውቀት ሽግግር መርሃ ግብር በዛሬው እልት የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል። በመርሀ ግብሩ  ላይ የትምህርት ስራዎች አማካሪ በሆኑት በአቶ ሳሙኤል መንገሻ በዴሊቨሮሎጂ ላይ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተካሄዶበታል፡፡...

read more
በልደታ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት በስርአተ ትምህርት ትግበራና ክትትል ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን መሰረት ያደረገ ከተማ አቀፍ የልምድ ልውውጥ መርሀ ግብር ተካሄደ።

በልደታ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት በስርአተ ትምህርት ትግበራና ክትትል ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን መሰረት ያደረገ ከተማ አቀፍ የልምድ ልውውጥ መርሀ ግብር ተካሄደ።

(ቀን ሚያዚያ 4/ 2016 ዓ.ም) በልምድ ልውውጡ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የሁለቱ ስርአተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎችን ጨምሮ የቢሮው የስርአተ ትምህርት ማበልጸግና ትግበራ ባለሙያዎች ተሳታፊ የሆኑ ሲሆን በመርሀ ግብሩ የልደታ ክፍለ ከተማ የስርአተ ትምህርት ትግበራና ክትትል አስተባባሪ አቶ ገዳ ሞሲሳ በጽህፈት ቤቱ በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትን ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዷል።            ...

read more
በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች የእውቅና ፈቃድ እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡

በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች የእውቅና ፈቃድ እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡

(ቀን ሚያዚያ 1/ 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮና የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በጋራ በመሆን ለመንግስት ትምህርት ተቋማት እውቅናና ፈቃድ ለመስጠት በተደረገ የምዘና ውጤት ሪፖርት ላይ ውይይት አካሄደዋል :: በውይይት መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላት ፣ የትምህርትና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣ  ኃላፊዎችና በሁሉም ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሚገኙ...

read more
ለህንፃ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ጀመረ።

ለህንፃ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ጀመረ።

(ቀን መጋቢት 18/2016 ዓ.ም)በስልጠናው ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ በመክፈቻ ንግግራቸው  የአንድን ተቋም ሰላምና ደህንነት ፅዳትና ውበት መጠበቅ የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት ወሳኝ ነው በማለት ስልጠናው በንድፈ ሀሳብና በተግባር የተደገፈ መሆኑን በመግለፅ ሰልጣኞች በትኩረት እንዲሳተፉ አደራ ብለዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ የህንፃ አስተዳደር...

read more
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ሴት አመራሮች ማርች 8 ን አከበሩ::

የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ሴት አመራሮች ማርች 8 ን አከበሩ::

(ቀን መጋቢት 17/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ሴት አመራሮች ስርአተ ፆታ ክፍልና ሴት ኮከስ አባላት በጋራ በመሆን ማርች 8 የሴቶች ቀን አክብረዋል :: የሴቶችን የፆታ እኩልነትና መብት ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለውን ትግል እውቅና የምንሰጥበት ቀን ነው ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የዘርፈ ብዙና ቀዳማይ ልጅነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ /ሮ በላይነሽ የሻው ቀኑን በማስመልከት...

read more
ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ተደረገ።

ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ተደረገ።

(ቀን መጋቢት 16/2016 ዓ.ም) ለአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ  ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል የተደረገ ሲሆን  በመድረኩ የቢሮ ማኔጅመንት አባላትና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል። የድጋፍና ክትትሉ በዋናነት የፈተና ዝግጅት ያለበትን ሁኔታን ፣ እስከታችኛው  መዋቅር ያለውን የተማሪዎች የምገባ ስርአትን  እና ቅንጅታዊ አሰራር ያለበትን ደረጃ ያካተተ መሆኑ በድጋፍና...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ።

(ቀን መጋቢት 14/2016 ዓ.ም)  ድጋፉ በዋናነት የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ውጤታማ እንዲሆን እና ተቋማቱ ጫወታን መሰረት ያደረገ የማስተማር ስነ ዘዴን ተግባራዊ ማድረግ እንዲችሉ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተመረጡ 40ትምህርት ቤቶች የተደረገ ሲሆን ቢሮው ቁሳቁሶቹን ለክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች አስረክቧል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በርክክብ መርሀ ግብሩ...

read more

SITE VISITORS

  • 0
  • 136
  • 244
  • 2,032
  • 8,605
  • 234,794
  • 234,794