(ቀን ጥር 20/2016 ዓ.ም) በልደታ ክፍለ ከተማ ለ5 ቀናት ሲካሄድ የነበረው 8ኛው ከተማ አቀፍ የንባብ ፌስቲቫል ተጠናቀቀ።
በማጠቃለያው ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የልደታ ክፍለ ከተማ ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ዘነበች እረና እንደገለፁት ፌስቲቫሉ የተዘጋጀበት ምክንያት አዲሱ ትውልድ በተሻለ እውቀት ለማነጽና ንባብ ባህሉ እንዲያደርግ ለማስቻል ነው ብለው በክ/ከተማችን የሚገኙ የትምህርት ተቋማትም ተማሪዎቻቸውን የተለያዩ መጽሐፍቶችን እንዲያነቡ ማነሳሳት ይኖርባቸዋል ብለዋል።
0 Comments