(ጥር 8/2017 ዓ.ም) በመርሀ ግብሩ ከትምህርት ቢሮ ጋር ትስስር ፈጥረው የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ላይ ከሚገኙ ተቋማት የመጡ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎችና የቢሮው አጠቃላይ ካውንስል አባላት የተገኙ ሲሆን የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይሬክተር አቶ ሀፍቱ ብርሀኑ በ6 ወሬት በቅንጅታዊ አሰራር እና በመልካም አስተዳደር የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት...
(ጥር 6/2017 ዓ.ም) የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው ከተመረጡ የመንግስት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች ለተውጣጡ ርዕሳነ መምህራን በጥናትና ምርምር ስራ አስፈላጊነትና አይነቶች ዙሪያ መሰጠቱን ከስራ ክፍሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ጥናትና ምርምር ቡድን መሪ አቶ መለሰ ዘለቀ በትምህርት ቤት ደረጃ በተለይም በመምህራን የሚሰሩ የጥናትና ምርምር...
(ጥር 6/2017 ዓ.ም) በዛሬው መርሀግብር የመምህራንና የትምህርት አማራር ልማትዳሬክቶሬት ፣ የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት እንዲሁም የጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት ወርሀዊ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በቢሮው ምክትል ኃላፊና በዘርፉ አስተባባሪ በአቶ አሊ ከማል ተገምግሙዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የዘርፉ አስተባባሪ አቶ አሊ ከማል ቢሮው የተማሪዎችን ውጤትና ስነ...
(ጥር 5/2017 ዓ.ም) የግብአት አቅርቦትና ስርጭት ፣ የትምህርት መረጃ ዝግጅትና የትምህርት ቴክኖሎጂ ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬቶች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለማከናወን በእቅድ ያስቀመጧቸው ተግባራት የአፈፃፀም ሪፖርት የቢሮው ምክትል ቢሮ ኃላፊና የዘርፉ ኃላፊ አቶ ሳምሶን መለሰ በተገኙበት አቅርበው አስገምግመዋል:: ወርሃዊ የስራ አፈጻጸሞችን መገምገም ለችግሮች አፋጣኝ መፍትሄ ለመስጠት...