የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ቅድመ ዝግጅት ላይ ፈተናዉን ለማስተግበር ከተቋቋመዉ ኮማንድ ፖስት አባላት ጋር ውይይት አካሄደ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ቅድመ ዝግጅት ላይ ፈተናዉን ለማስተግበር ከተቋቋመዉ ኮማንድ ፖስት አባላት ጋር ውይይት አካሄደ፡፡

ቀን 27/1/2015 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ቅድመ ዝግጅት ላይ ፈተናዉን ለማስተግበር ከተቋቋመዉ ኮማንድ ፖስት አባላት ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ የመሩት ሲሆን በውይይቱ የቢሮው ማኔጅመንት አባላት ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና የትራፊክ ጽህፈት ቤት አመራረችን ጨምሮ...
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በሚሰጥባቸው የፈተና ጣቢያዎች የመስክ ምልከታ ተካሄደ።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በሚሰጥባቸው የፈተና ጣቢያዎች የመስክ ምልከታ ተካሄደ።

ቀን 27/1/2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በሚሰጥባቸው የፈተና ጣቢያዎች የመስክ ምልከታ ተካሄደ። የመስክ ምልከታው በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ላም በረት አከባቢ በሚገኘው የኢፌድሪ ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲቲዩትና በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተካሄደ ሲሆን የትምህርት ሚኒስተር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ፣የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ...
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሠሌዳ

የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሠሌዳ

ቀን 21 /1/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሠሌዳ የትምህርት ሚኒስቴር የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አደረገ። በዚህ መሠረት በመጀመሪያ ዙር የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ከመስከረም 26 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገቡ ሲሆን÷ መስከረም 29 ቀን 2015 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ይሰጣል፡፡ ከመሰከረም 30 እሰከ...
እንኳን ለኢሬቻ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!

እንኳን ለኢሬቻ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!

ቀን 20 /1/2015 ዓ.ም እንኳን ለኢሬቻ በዓል በሠላም አደረሳችሁ! ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት እና የወንድማማችነት የምስጋና በዓል በመሆኑ በህዝቦች መካከል ወንድማማችነትን ለማጠናከር የጋራ የሆኑ እሴቶቻችንን ለማጎልበት ያግዛል፡፡ ኢሬቻ በህዝብ መሰባሰብ አብሮነትን በሚያሳይ ደረጃ ደምቆ የሚከበር ሲሆን የኦሮሞ ሕዝብ የክረምቱን የጨለማ ጊዜ አሳልፈኸን ብራን ልምላሜን ውበትን ያሳየኸን፤ ተፈጥሮን ሕይወትን...
የአዲስ አበባ ከተማ አተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት መድረክ አካሄደ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት መድረክ አካሄደ፡፡

ቀን 19 /1/2015 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት መድረክ አካሄደ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አተዳደር ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት መድረክ አካሂደዋል፡፡ በመድረኩ ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት እና የወንድማማችነት የምስጋና በዓል መሆኑ ፤ የኦሮሞ ሕዝብ የክረምቱን የጨለማ ጊዜ አሳልፈኸን ብራን ልምላሜን...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ፡፡

ቀን 15/11/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ፡፡ ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63.9 ፐርሰንት ተማሪዎች 50 እና በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት አመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት ሆናል፡፡ ለውጤቱ መመዝገብም የሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚና የላቀ በመሆኑ ቢሮው ይህ...