ዜና

መነሻ ገጽ E ዜና ( Page 17 )
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ዲዛይን እና ግንባታ ቢሮ ሰራተኞች 17ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በድምቀት አከበሩ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ዲዛይን እና ግንባታ ቢሮ ሰራተኞች 17ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በድምቀት አከበሩ።

(ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም) ቀኑ አጠቃላይ የቢሮው ሰራተኞች በተገኙበት "ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን ፣ ለለዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ!" በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይን እና ግንባታ ቢሮ ሰራተኞችም ተሳታፊ ሆነዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በመርሀ ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት 17ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ...

read more
የሰኞ ማለዳ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡

የሰኞ ማለዳ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡

(ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሰኞ ማለዳ ከስራ ሰዓት መግቢያ በፊት የሚያዘጋጀው የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የቢሮ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል። በመርሀ ግብሩ በታሪክ ውስጥ የግለሰቦች አበርክቶ ላይ መሰረት ያደረግ ሰነድ በአቶ...

read more
ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት እንደሚከበር የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።

ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት እንደሚከበር የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።

(ጥቅምት 2/2017 ዓ.ም) “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን ፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም 17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን የሚከበር መሆኑን የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል። በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት መሪነት 17ኛው የብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል በፌደራል ፣ በክልሎችና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች ከተሞች በሚገኙ የመንግስት ተቋማት ፣ በትምህርት...

read more
የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራሞች ትግበራ ዳይሬክቶሬት የግንባታ ክትትልና ድጋፍ ቡድን  ስልጠና ሰጠ::

የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራሞች ትግበራ ዳይሬክቶሬት የግንባታ ክትትልና ድጋፍ ቡድን ስልጠና ሰጠ::

(ጥቅምት 2/2017 ዓ.ም) የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራሞች ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ቀፀላ ፍቅረማርያም ስልጠናውን ሲከፍቱ እንዳሉት ሰልጣኞች መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በርካታ ሥራዎችን እየሰራ እንደሆነ ተናግረው ከዚህ ውስጥ የትምህርት ቤቶች አካባቢን ምቹ ለማድረግ የተሰሩ ሥራዎች እንዳሉና እነዚህን ሀብቶች በአግባቡ ለመጠቀም እንዲቻል ሰልጣኞች ስልጠናውን በአግባቡ በመከታተል ያላቸውን ቋሚ...

read more
በሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ስትራቴጂ መሰረት በትምህርት ተቋማት ለሚደረግ የድጋፍና ክትትል በተዘጋጀ ቼክ ሊስት ዙሪያ ኦረንቴሽን ተሰጠ።

በሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ስትራቴጂ መሰረት በትምህርት ተቋማት ለሚደረግ የድጋፍና ክትትል በተዘጋጀ ቼክ ሊስት ዙሪያ ኦረንቴሽን ተሰጠ።

(ጥቅምት 2/2017 ዓ.ም) ኦረንቴሽኑ በድጋፍና ክትትል መርሀግብሩ ለሚሳተፉ የክፍለ ከተማና ወረዳ ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም ለስርአተ ትምህርት ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን የቢሮው የስርአተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይራክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ እና የአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይራክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተሸመ ቀናሳ የቼክሊስቱን ይዘት በዝርዝር የማስተዋወቅ ተግባር...

read more
የ6ኛው የሚላን የምገባ ፎረም ተሳታፊዎች በደጃዝማች ወንድይራድ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና በተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ጉብኝት አካሄዱ።

የ6ኛው የሚላን የምገባ ፎረም ተሳታፊዎች በደጃዝማች ወንድይራድ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና በተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ጉብኝት አካሄዱ።

(ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም) ጉብኝቱ በዋናነት በትምህርት ቤቱ እየተተገበረ የሚገኘውን የተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እና በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም የተከናወኑ ተግባራትን መሰረት አድርጎ መካሄዱን የመርሀግብሩ አስተባባሪዎች አስታውቀዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ከተማ አስተዳደሩ ትኩረት አድርጎ ከሚንቀሳቀስባቸው ዘርፎች አንዱ የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም መሆኑን ለጉብኝቱ...

read more
የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለክፍለ ከተማና ወረዳ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ።

የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለክፍለ ከተማና ወረዳ የዘርፉ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ።

(መስከረም 30/2017 ዓ.ም) ስልጠናው በኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር የበለጸገውን kobo tool box ሶፍትዌር በመጠቀም መረጃዎች እንዴት እንደሚሞሉ እና ፈጣን መረጃ (quick data)ለመሰብሰብ በተዘጋጀ ቅጽ ዙሪያ መሰጠቱን ከስራ ክፍሉ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ቡድን መሪ አቶ ደስታ አብረሀም በስልጠናው መክፈቻ...

read more
የፈተናና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የ1ኛ ሩብ ዓመት ስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2017 ዓ.ም የተከለሰ እቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡

የፈተናና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የ1ኛ ሩብ ዓመት ስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2017 ዓ.ም የተከለሰ እቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡

(መስከረም 29/2017 ዓ.ም) የፈተናና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የ1ኛ ሩብ ዓመት ስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2017 ዓ.ም የተከለሰ እቅድ ላይ እንዲሁም የፈተና መመሪያ እና የሂሳብና እንግሊዘኛ ትምህርቶችን ውጤት ለማላቅ በፈተና ዘርፍ የሚሰሩ ስራዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ሁለት ሰነዶች ላይ ውይይት አድርጓል፡፡ የፈተናና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናዖል ጫላ ውይይቱ በስራ ክፍሉ በሩብ አመት...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላት የ2017 የትምህርት ዘመንን የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ገመገሙ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላት የ2017 የትምህርት ዘመንን የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ገመገሙ።

(መስከረም 29/2017 ዓ.ም) በግምገማው የ2017 የትምህርት ዘመን የአንደኛ ሩብ ዓመት መሪ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በቢሮ እቅድ በጀት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በአቶ ጌታሁን ለማ እና የመልካም አስተዳደር ፤ የብልሹ አስራርና የአገልግሎት አሰጣጥ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በቢሮው የለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ ተስፋአገኘሁ ለገሰ ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል። በቀረቡት ሪፖርቶች...

read more
የከንቲባ ፅህፈት ቤት ሱፐርቪዥን ቡድን በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በመገኝት የዝግጅት ምዕራፍ አፈፃፀም ላይ ምልከታ አደረገ ::

የከንቲባ ፅህፈት ቤት ሱፐርቪዥን ቡድን በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በመገኝት የዝግጅት ምዕራፍ አፈፃፀም ላይ ምልከታ አደረገ ::

(መስከረም 27/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ለመጡ ሱፐርቪዥን አባላት የዝግጅት ምዕራፍ አፈፃፀም ሁኔታውን አስመልክቶ በሩብ ዓመቱ የተከናወኑ ዋናዋና ሥራዎችን አቅርቦ ውይይት ተካሂዷል :: በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ ቢሮዎችን የዝግጅት ምዕራፍ ስራ ለመገምገም በከተማ ደረጃ ከተመረጡ ቢሮዎች አንዱ ትምህርት ቢሮ መሆኑን የገለፁት የሱፐርቪዥን አባል አቶ አሽናፊ በ2016...

read more