ዜና

መነሻ ገጽ E ዜና ( Page 16 )
የሰኞ ማለዳ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡

የሰኞ ማለዳ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡

(ጥቅምት 11/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሰኞ ማለዳ ከስራ ሰዓት መግቢያ በፊት የሚያዘጋጀው የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በዛሬው ዕለት የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የቢሮ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል። በመርሀ ግብሩ መማርና ምዘና ላይ መሰረት ያደረግ ሰነድ በአቶ ዲናኦል ጫላ በቢሮ...

read more
የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የወላጆች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ::

የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የወላጆች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ::

(ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራም ትግበራ ዳይሬክቶሬት የትምህርት ቤት መሻሻል ቡድን የሴትና የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ትምህርት ድጋፍን በሚመለከት ለወላጆች ስልጠና በመስጠት ላይ መሆኑን አሳውቋል:: ስልጠናው የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል ሂደት የወላጆች ሚና ፣ ለአካል ጉዳተኛ የሚደረግ ድጋፍና እንክብካቤ ፣ የሴት ተማሪዎች የትምህርት ተሳትፎ እንዲሁም...

read more
ተማሪዎችን በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ ለማድረግ የተዘጋጀው ስትራቴጂ አፈጻጸምን አስመልክቶ በተካሄደ የክትትልና ድጋፍ ግብረ መልስ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

ተማሪዎችን በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ ለማድረግ የተዘጋጀው ስትራቴጂ አፈጻጸምን አስመልክቶ በተካሄደ የክትትልና ድጋፍ ግብረ መልስ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

(ጥቅምት 8/2017 ዓ.ም) ድጋፍና ክትትሉ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶችና በክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች የተካሄደ ሲሆን በውይይቱ በድጋፍና ክትትሉ የተሳተፉ ሱፐርቫይዘሮችን ጨምሮ ርዕሳነ መምህራን እና የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በመርሀ ግብሩ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማትና ማስፋፋት ዳይሬክቶሬት በ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አደረገ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማትና ማስፋፋት ዳይሬክቶሬት በ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አደረገ፡፡

(ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማትና ማስፋፋት ዳይሬክቶሬት በሁሉም ክፍለ ከተማ ከሚገኙ የትምህርት ቴክኖሎጂና መረጃ ቡድን መሪዎች ጋር በ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ አመት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አደረገ ፡፡ የሩብ አመት ሪፖርት በቀረበበት ወቅት የቴክኖሎጂ ቡድን የመሰረተ ልማትና ጥገና ስራዎች ፤ የተማሪዎች ኦንላይን ምዝገባ ፤ እንዲሁም...

read more
በክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች የአንደኛ ሩብ አመት የሪፎርም ተግባራት አፈጻጸምን የተመለከተ የድጋፍና ክትትል ተግባር ተከናወነ።

በክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች የአንደኛ ሩብ አመት የሪፎርም ተግባራት አፈጻጸምን የተመለከተ የድጋፍና ክትትል ተግባር ተከናወነ።

(ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም) ድጋፍና ክትትሉ በቢሮው የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይራክቶሬት አማካይነት የተከናወነ ሲሆን ስራ ክፍሉ በትላንትናው እለት በድጋፍና ክትትል ተግባሩ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን መስጠቱ ይታወቃል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይራክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተስፋገኘሁ ለገሰ ከቡድን መሪው አቶ ሀፍቱ...

read more
የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይሬክቶሬት ለ1ኛ ሩብ ዓመት የሪፎርም ስራዎች አፈጻጸም ድጋፍና ክትትል ለሚያደርጉ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ሰጠ::

የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይሬክቶሬት ለ1ኛ ሩብ ዓመት የሪፎርም ስራዎች አፈጻጸም ድጋፍና ክትትል ለሚያደርጉ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ሰጠ::

(ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም) የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይሬክቶሬት በቢሮው ለሚገኙ ዳይሬክቶሬቶችና 11ዱ ክፍለ ከተሞች ድጋፍና ክትትል ለሚያደርጉ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ሰጠ:: በኦረንቴሽኑ የ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀምን የሪፎርም ሥራዎችን አስመልክቶ ሥራዎችን ለማከናወን የተሄደበትን ርቀት በመመልከት በተፈለገው ልክ መሆኑን በማረጋገጥ ቀጣይ የተሻለ ሥራ ለመስራት እንዲቻል አቅም...

read more
የትምህርት ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት ያለበት ደረጃ ተገመገመ፡፡

የትምህርት ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት ያለበት ደረጃ ተገመገመ፡፡

(ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት ያለበት ደረጃ ግምገማ የተካሄደ ሲሆን በግምገማው ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የቢሮ የትምህርት ግብዓት ፍላጎትና አቅርቦት ስርጭት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን መለሰ ፣ የዳሬከቶሬቱ ባለሙያዎች እና የክፍለ ከተማ የትምህርት ቤት መሻሻል ቡድን መሪዎች...

read more
መስማት ለተሳናቸው የሬሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ

መስማት ለተሳናቸው የሬሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ

(ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም) በ2016 ዓም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ወስደው በመንግስት ተቋማት የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል የመቁረጫ ነጥብ ያመጡ መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች የማለፊያ ውጤትን ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል። በዚህም መሠረት፤ 👉 የተፈጥሮና ማሕበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ከስድስት መቶ 192 👉 የተፈጥሮ እና ማሕበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ከስድስት መቶ 186 👉...

read more
በ2017 ዓ.ም ለተቋቋሙ አስራ አንድ አዳዲስ የልዩ ፍላጎት የድጋፍ መስጫ ማዕከላት የግብአት ድጋፍ ተደረገ፡፡

በ2017 ዓ.ም ለተቋቋሙ አስራ አንድ አዳዲስ የልዩ ፍላጎት የድጋፍ መስጫ ማዕከላት የግብአት ድጋፍ ተደረገ፡፡

(ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም) የድጋፍ መስጫ ማዕከላቱ በ11 አንደኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች የተቋቋሙ ሲሆን ለማዕከ ላቱ ግምታቸው ከ570,000 ብር የሚሆን የግብአት ድጋፍ መደረጉን ከቢሮው የልዩ ፍላጎትና አካቶ ትምህርት የስራ ክፍል የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ለድጋፍ መስጫ ማዕከላቱ የሜንቶሶሪ እቃዎች ማለትም ዊለቸሮችና ክራንቾችን ጨምሮ የተለያዩ የአካል ድጋፍ ቁሳቁሶች መሰራጨታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ማበልጸግና ትግበራ ዳይሬክቶሬት የዘርፉን የአንደኛ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸም ገመገመ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ማበልጸግና ትግበራ ዳይሬክቶሬት የዘርፉን የአንደኛ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸም ገመገመ።

(ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም) በመርሀግብሩ የክፍለ ከተማ የአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎችና የዘርፉ አስተባባሪዎች የተሳተፉ ሲሆን በተጨማሪ ተማሪዎችን በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ ለማድረግ የተዘጋጀው ስትራቴጂ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ማበልጸግና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተሾመ ቀናሳ በመርሀ...

read more