ዜና

መነሻ ገጽ E ዜና ( Page 12 )
በቢሮው ባሉ ዳይሬክቶሬቶች በተካሄደ የአንደኛ ሩብ አመት የክትትልና ድጋፍ ግብረ መልስ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

በቢሮው ባሉ ዳይሬክቶሬቶች በተካሄደ የአንደኛ ሩብ አመት የክትትልና ድጋፍ ግብረ መልስ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

(ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም) በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የተሳተፉ ሲሆን የቢሮው የሪፎርምና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍና ምዘና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተስፋገኘሁ ለገሰ የስራ ክፍሎች የአንደኛ ሩብ አመት የክትትልና ድጋፍ ሪፖርት አቅርበው ውይይት ተካሂዷል። ክትትልና ድጋፉ ሰባት የትኩረት መስኮችን እና አርባ የሚሆኑ ዝርዝር ተግባራትን መሰረት አድርጎ ስራ...

read more
የመምህራን ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ሞጁል የማላመድ (Module Adaptation) ሥራ መጀመሩን አሳወቀ::

የመምህራን ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ሞጁል የማላመድ (Module Adaptation) ሥራ መጀመሩን አሳወቀ::

(ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመምህራን ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ትምህርት ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ያዘጋጀውን ሞጁል የአዲስ አበባን ነባራዊ ሁኔታ ባማከለ መልኩ የማላመድ ሥራ እያካሄደ እንደሆነ አሳውቋል :: ሞጁሉ ለቅድመ አንደኛ ፣ አንደኛ ደረጃና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውጤታማ የትምህርት ቤት አመራር ለመፍጠር...

read more
በተሻሻለው የትምህርት ቤት ምገባ አሰራር ማኑዋል እና የምገባ አገልግሎቱን በተመለከተ በትምህርት ተቋማት በተደረገ የክትትልና ድጋፍ ግብረ መልስ ሪፖርት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

በተሻሻለው የትምህርት ቤት ምገባ አሰራር ማኑዋል እና የምገባ አገልግሎቱን በተመለከተ በትምህርት ተቋማት በተደረገ የክትትልና ድጋፍ ግብረ መልስ ሪፖርት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።

(ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም) መርሀ ግብሩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የግብአት ፍላጎት አቅርቦትና ስርጭት ዳይሬክቶሬት አማካይነት የተዘጋጀ ሲሆን በውይይቱ የትምህርት ቤት የምገባ ቁጥጥር ባለሙያዎችን ጨምሮ የክፍለ ከተማ የዘርፈ ብዙ ቡድን መሪዎችና የምገባ ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ኡመር በመርሀግብሩ መክፈቻ ባስተላለፉት...

read more
በ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን አከባበር ጋር በተገናኘ የአሰልጣኞች ስልጠና ተሰጠ፡፡

በ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን አከባበር ጋር በተገናኘ የአሰልጣኞች ስልጠና ተሰጠ፡፡

(ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም) በአሰልጣኞች ስልጠና መርሀ ግብሩ የክፍለከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት የሁለቱ ስርአተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎችን ጨምሮ የሶሻል ሳይንስ ትግበራ ባለሙያዎች እና የስራ አስተባባሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ የዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ለ19ኛ ጊዜ ሀገራዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት በሚል መሪቃል እንደሚከበር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ...

read more
የስርአተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት በአንደኛ ሩብ አመት እቅድ አጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ውይይት አካሄደ፡፡

የስርአተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት በአንደኛ ሩብ አመት እቅድ አጻጸም ሪፖርት ዙሪያ ውይይት አካሄደ፡፡

(ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም)በውይይቱ የክፍለ ከተማና ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት የስርአተ ትምህርት ትግበራ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን ከሪፖርቱ ባሻገር የተማሪ መማሪያ መጽሀፍ እና የመምህር መምሪያ ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተካሂዱዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርአተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ በመርሀ ግብሩ የቢሮውም ሆነ...

read more
የአጠቃላይ ትምህርት ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት ስልጠና ሰጠ፡፡

የአጠቃላይ ትምህርት ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት ስልጠና ሰጠ፡፡

(ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም) ስልጠናው ለክፍለከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት አስተባባሪዎች እና በክፍለከተማ ደረጃ ለተቃቃመው የጥናትና ምርምር ኮሚቴ ሰብሳቢዎች የተሰጠ ሲሆን ስልጠናውም በጥናትና ምርምር አሰራርና አስፈላጊነትን መሰረት አድርጎ መሰጠቱን ከዳይሬክቶሬቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዮሀንስ ተስፋዬ...

read more
የስኩል ኔት መሰረተ ልማት ኦፕቲማይዜሽን ስራ ለተሰራላቸው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ።

የስኩል ኔት መሰረተ ልማት ኦፕቲማይዜሽን ስራ ለተሰራላቸው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ።

(ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም) ስልጠናው የኦፕቲማይዜሽኑ ስራ ከሰራው ኒው ዌቭ ሀይ ቴክ ሶሉሽን በመጡ ባለሙያዎች እየተሰጠ የሚገኝ ሲሆን በስልጠናው ከቢሮ ጀምሮ እስከ ትምህርት ቤት የሚገኙ የአይ ሲቲ ባለሙያዎችን ጨምሮ የኦፕቲማይዜሽኑ ስራው በተሰራባቸው 74 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ የአይ ቲ መምህራን እና የክፍለ ከተማ ቡድን መሪዎች ተሳታፊ መሆናቸውን በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የኔትወርክ አስተዳደር ባለሙያ...

read more
የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለቢሮው ሰራተኞች የመንግስት ሰራተኞች አስተዳደር አዋጅ ቁ.56/2010ን ጨምሮ በተለያዩ ደንቦች እና መመሪያዎች ዙሪያ ለሁለተኛ ዙር ስልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ።

የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለቢሮው ሰራተኞች የመንግስት ሰራተኞች አስተዳደር አዋጅ ቁ.56/2010ን ጨምሮ በተለያዩ ደንቦች እና መመሪያዎች ዙሪያ ለሁለተኛ ዙር ስልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ።

(ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም) ስልጠናው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን ስልጠናው ለሁሉም የቢሮው ሰራተኞች በዙር እንደሚሰጥ በአዘጋጆች ተገልጿል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ስዩም በቀለ በስልጠናው መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት ስልጠናው የቢሮው አጠቃላይ ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር...

read more
መምህራንን “Innovative Pedagogy” ብቁ የማድረጉ ተግባር መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ።

መምህራንን “Innovative Pedagogy” ብቁ የማድረጉ ተግባር መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ።

(ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም) በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፣ በአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ እና ኑፍ አፍሪካ ምርምርና ስልተጠና ተቋም ቅንጅት መምህራንን በ "Innovative Pedagogy" ለማብቃት ሲሰጥ የቆየው ዘርፈ ብዙ ተግባር ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም የተገመገመ ሲሆን፣ መምህራን ከዘመኑ እጅግ ፈጣን እና ተለዋዋጭ ቴክኖሎጂ ጋር ራሳቸውን እንዲያዋሕዱና ብቁ ሆነው እንዲገኙ ማስቻል የምርጫ ጉዳይ እንዳልሆነ...

read more
የዝቅተኛ ክፍል የንባብ ክሂል ምዘና መሳሪያዎች (EGRA TOOLS) ለማዘጋጀት በሚያስፈልጉ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የዝቅተኛ ክፍል የንባብ ክሂል ምዘና መሳሪያዎች (EGRA TOOLS) ለማዘጋጀት በሚያስፈልጉ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

(ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም) ስልጠናው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተ እና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አማካይነት ተዘጋጅቶ ለክፍለ ከተማ የፈተና ባለሙያዎች ፤የስርአተ ትምህርት ቡድን መሪዎች ፤ዘርፉን ለሚያስተባብሩ ስራ መሪዎች እንዲሁም ለቢሮው የስርአተ ትምህርት ባለሙያዎችና ሱፐርቫይዘሮች ነው የተሰጠው፡፡ ስራ ክፍሉ ፈተናዎችን ከማዘጋጀት እና ከማስተዳደር ባሻገር በየትምህርት እርከኑ የሚማሩ...

read more