ወቅታዊ ዜናዎች

ለህንፃ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ጀመረ።

ለህንፃ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ጀመረ።

(ቀን መጋቢት 18/2016 ዓ.ም)በስልጠናው ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ በመክፈቻ ንግግራቸው  የአንድን ተቋም ሰላምና ደህንነት ፅዳትና ውበት መጠበቅ የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት ወሳኝ ነው በማለት ስልጠናው በንድፈ ሀሳብና በተግባር የተደገፈ መሆኑን በመግለፅ ሰልጣኞች በትኩረት እንዲሳተፉ አደራ ብለዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ የህንፃ አስተዳደር...

read more
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ሴት አመራሮች ማርች 8 ን አከበሩ::

የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ሴት አመራሮች ማርች 8 ን አከበሩ::

(ቀን መጋቢት 17/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ሴት አመራሮች ስርአተ ፆታ ክፍልና ሴት ኮከስ አባላት በጋራ በመሆን ማርች 8 የሴቶች ቀን አክብረዋል :: የሴቶችን የፆታ እኩልነትና መብት ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለውን ትግል እውቅና የምንሰጥበት ቀን ነው ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የዘርፈ ብዙና ቀዳማይ ልጅነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ /ሮ በላይነሽ የሻው ቀኑን በማስመልከት...

read more
ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ተደረገ።

ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል ተደረገ።

(ቀን መጋቢት 16/2016 ዓ.ም) ለአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ  ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ ባለሙያዎች ድጋፍና ክትትል የተደረገ ሲሆን  በመድረኩ የቢሮ ማኔጅመንት አባላትና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል። የድጋፍና ክትትሉ በዋናነት የፈተና ዝግጅት ያለበትን ሁኔታን ፣ እስከታችኛው  መዋቅር ያለውን የተማሪዎች የምገባ ስርአትን  እና ቅንጅታዊ አሰራር ያለበትን ደረጃ ያካተተ መሆኑ በድጋፍና...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ።

(ቀን መጋቢት 14/2016 ዓ.ም)  ድጋፉ በዋናነት የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ውጤታማ እንዲሆን እና ተቋማቱ ጫወታን መሰረት ያደረገ የማስተማር ስነ ዘዴን ተግባራዊ ማድረግ እንዲችሉ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተመረጡ 40ትምህርት ቤቶች የተደረገ ሲሆን ቢሮው ቁሳቁሶቹን ለክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች አስረክቧል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በርክክብ መርሀ ግብሩ...

read more
#ማ ስ ታ ወ ቂ ያ!   (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) ለድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ:-

#ማ ስ ታ ወ ቂ ያ! (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) ለድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ:-

የካቲት 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና  ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የ ድጋሚ (Re-exam) ተፈታኞች በሙሉ የመፈታኛ የይለፍቃል (Password) ከታችበተዘረዘሩት አማራጮች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።   በምዝገባ ወቅት በሞላችሁት email በኩል   https://exam.ethernet.edu.et ላይ በመግባት የከፈላችሁበትን Transaction Number በማስገባት...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የዘርፈ ብዙና ቀዳማይ ልጅነት ትግበራ ዳይሬክቶሬት ጫወታን መሰረት ባደረገ የማስተማር ስነ ዘዴ ዙሪያ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት መምህራን የሚ ሰጠው ስልጠና እንደቀጠለ ነው።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የዘርፈ ብዙና ቀዳማይ ልጅነት ትግበራ ዳይሬክቶሬት ጫወታን መሰረት ባደረገ የማስተማር ስነ ዘዴ ዙሪያ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት መምህራን የሚ ሰጠው ስልጠና እንደቀጠለ ነው።

(ቀን ጥር 29/2016 ዓ.ም) ስልጠናው ከግል ትምህርት ቤት ለተውጣጡና ቀደም ሲል ስልጠናውን ላልወሰዱ መምህራን የተሰጠ ሲሆን ቀደም ሲል የአሰልጣኞች ስልጠና በወሰዱ መምህራን ስልጠናው መሰጠቱን ከስራ ክፍሉ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ስልጠናው መምህራኑ ተማሪዎቻቸውን ጫወታን መሰረት ያደረገ የማስተማር ስነ ዘዴን ተከትለው  ማስተማር እንዲችሉ በተግባር ተደግፎ መሰጠቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ...

read more

ድጋሚ የትምህርት ማስረጃ

የልዩ ፍላጎት ትምህርት

የአቻ ግመታ አገልግሎት

የጎልማሶች ትምህርት

የትምህርት ቤት ስታንዳርድ

የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና

የተቋማት ጥራት ኦዲት

የትምህርት ሬድዮ ዝግጅት

ጥራት ያለዉ ትምህርት ለሁሉም ዜጋ!

|Barnoota Qulqullina Qabu Lammii Hundaaf!

ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም በትምህርት ዘርፍ ያሉትን ችግሮች ለመቅረፍ ቢሮዉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ፕሮጄክቶችን በመቅረጽ በቢሮዉ አንዲሁም  በከተማዉ ዉስጥ በሚገኙ የሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ትቤቶች ዉስጥ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡

ዲጂታል ት/ቤቶች

የERP ሲስተም

የአንድሮይድ አፕ

የፈተና ባንክ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2016 ዓ.ም የተማሪዎች እና የተቋማት መረጃ (የመንግስት እና መንግስታዊ ያልሆኑ)

የ2016 ዓ.ም ጠቅላላ የተማሪ ብዛት

የ2016 ዓ.ም የት/ት ተቋማት ብዛት