(አዲስ አበባ 14/1/2016 ዓ.ም) ተማሪ በአምላክ ፀጋዬ ጫልቴ ይባላል የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ መሆኑንና ሰላም ትምህርት ቤት እንደሚማር የነገረን ሲሆን የሚኖርበትን አካባቢ ፣ አድራሻና ቤተሰቦቹን ማግኘት የተቸገረ በመሆኑ ልጁን ወይም ወላጆቹን የምታውቁ በ0931642068 በመደወል እንድታገናኙት እንጠይቃለን፡፡
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ!

(አዲስ አበባ 14/1/2016 ዓ.ም) ተማሪ በአምላክ ፀጋዬ ጫልቴ ይባላል የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ መሆኑንና ሰላም ትምህርት ቤት እንደሚማር የነገረን ሲሆን የሚኖርበትን አካባቢ ፣ አድራሻና ቤተሰቦቹን ማግኘት የተቸገረ በመሆኑ ልጁን ወይም ወላጆቹን የምታውቁ በ0931642068 በመደወል እንድታገናኙት እንጠይቃለን፡፡
0 Comments