የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ቅድመ ዝግጅት ምልከታ ተካሄደ።

by | ዜና

(መስከረም 19/2016 ዓ.ም) ምልከታውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ከቢሮው ምክትል ኃላፊዎች፣አማካሪዎችና ከአራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጋር በመሆን ነው ያካሄዱት ።

በምልከታቸውም አራዳ ክፍለከተማ በሚገኘው ገነት ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ትምህርት ቤቱ ለ2016ዓ.ም የትምህርት አመት ያደረገውን ቅድመ ዝግጅት ከማየታቸው ባሻገር ተቋሙ አዲሱን ስርአተ ትምህርት በአግባቡ ተግባራዊ ለማድረግ እየተከተለ የሚገኘውን አ ሰራር በመመልከት አበረታተዋል።

0 Comments

Submit a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SITE VISITORS

  • 0
  • 204
  • 158
  • 7,077
  • 31,330
  • 147,474
  • 147,474