ዜና

መነሻ ገጽ E ዜና ( Page 2 )
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቁልፍ ውጤት አመላካች እቅድ አፈጻጸምና  ፣ አገልግሎት አሰጣጥና ብልሹ አሰራር ላይ ትኩረት ያደረገ ምዘና ለማካሄድ የሚያስችል ኦረንቴሽን ለመዛኞች ሰጠ::

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቁልፍ ውጤት አመላካች እቅድ አፈጻጸምና ፣ አገልግሎት አሰጣጥና ብልሹ አሰራር ላይ ትኩረት ያደረገ ምዘና ለማካሄድ የሚያስችል ኦረንቴሽን ለመዛኞች ሰጠ::

(የካቲት 4/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለቢሮ ዳይሬክተሮች በ2017 በጀት ዓመት 6 ወራት የተከናወኑ የቁልፍ ውጤት አመላካች እቅድ አፈፃፀም ፣ አገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም በሌብነትና ብልሹ አሰራር እንዲሁም ቅንጅታዊ አስራር አፈፃፀም ላይ ምዘና ለማድረግ የሚያስችል ኦረንቴሽን ለመዛኞች ሰጥቷል:: በኦረንቴሽኑ ላይ የቢሮ ኃላፊ አማካሪና የዘርፉ ኃላፊ ወ/ሮ አበበች ነጋሽ የቢሮው እቅድና...

read more
የሰኞ ማለዳ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡

የሰኞ ማለዳ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡

(የካቲት 3/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሰኞ ማለዳ ከስራ ሰዓት መግቢያ በፊት የሚያዘጋጀው የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መርሀ ግብር የተካሄደ ሲሆን በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል።       በመርሀ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሚዲያ ይዘት ማበልጸግና ስርጭት ዳይሬክቶሬት ባለሙያ የሆኑት...

read more
የትምህርት ቤት መሻሻልና ፕሮግራም ትግበራ ዳይሬክቶሬት ለተማሪ ወላጅ ማህበር(ተወማ) ተወካዮች ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።

የትምህርት ቤት መሻሻልና ፕሮግራም ትግበራ ዳይሬክቶሬት ለተማሪ ወላጅ ማህበር(ተወማ) ተወካዮች ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ።

(የካቲት 1/2017 ዓ.ም) የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናውን ቢሮው ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡ የተማሪ ወላጅ ማህበር ተወካዮች መስጠቱን የቢሮው የትምህርት ቤት መሻሻል ባለሙያው አቶ ሳሙኤል አየለ ጠቁመው ስልጠናውም የልዩ ፍላጎት እና የሴት ተማሪዎች የትምህርት ተሳትፎ እንዲሻሻል እንዲሁም ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የወላጆች ኃላፊነት ምን መሆን...

read more
የአፋን ኦሮሞ ቋንቋን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ  ለሚያስተምሩ የግል ትምህርት ቤት መምህራኖች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ::

የአፋን ኦሮሞ ቋንቋን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ ለሚያስተምሩ የግል ትምህርት ቤት መምህራኖች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ::

(የካቲት 1/2017 ዓ.ም) የአፋን ኦሮሞ ቋንቋን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ ለሚያስተምሩ የግል ትምህርት ቤት መምህራኖች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የመጨረሻ ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ :: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመምህራንና ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ አበራ ቢሮው ከኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ባደረገው ጥናትና ምርምር ውጤት ግኝት መሰረት ስልጠናው መዘጋጀቱ...

read more
የሁለተኛ መንፈቅ አመት ትምህርት አጀማመርን አስመልክቶ በየትምህርት ቤቱ ክትትል ለሚያደርጉ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

የሁለተኛ መንፈቅ አመት ትምህርት አጀማመርን አስመልክቶ በየትምህርት ቤቱ ክትትል ለሚያደርጉ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

(ጥር 30/2017 ዓ.ም) በመርሀ ግብሩ የቢሮው አላማ ፈጻሚ ዳይሬክተሮችና ባለሙያዎችን ጨምሮ የክፍለ ከተማ የስራ አስተባባሪዎችና ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ የካቲት 3/2017ዓ.ም የ2ኛ መንፈቅ አመት ትምህርት እንደሚጀመር ቀደም ሲል መገለጹ ይታወቃል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የስርአተ ትምህርት ማበልጸጊያና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ታለማ ከትምህርት አጀማመሩ ጋር...

read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት በትምህርት መዋቅሩ ውስጥ ላሉ ሴት አመራሮች ስልጠና በመስጠት ላይ መሆኑን አሳወቀ::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት በትምህርት መዋቅሩ ውስጥ ላሉ ሴት አመራሮች ስልጠና በመስጠት ላይ መሆኑን አሳወቀ::

(ጥር 30 /2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት ለ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሴት ርእሳነ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የአመራርነት ሚና ላይ ትኩረት ያደረገ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ገልጻል:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጥላዬ ዘውዴ ስልጠናውን በከፈቱበት ወቅት እንዳሉት በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ...

read more
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር አባላት ከለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ መምህራን ማህበር አባላት ጋር ልምድ ልውውጥ አካሄዱ::

የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር አባላት ከለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ መምህራን ማህበር አባላት ጋር ልምድ ልውውጥ አካሄዱ::

(ጥር 29/2017 ዓ.ም) በሁሉም ክፍለ ከተማ የሚገኙ የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር ሰብሳቢና ሥራ አስፈፃሚ አባላት ከለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ መምህራን ማህበር ጋር የልምድ ልውውጥ አካሂደዋል :: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አሊ ከማል በልምድ ልውውጡ ላይ በመገኘት ለልምድ ልውውጡ ተሳታፊዎች ባስተላለፉት መልእክት የትምህርት ሥራ የሁሉንም አካላት ተሳትፎ የሚጠይቅ ቢሆንም የመምህሩ...

read more
የቢሮ ጠቅላላ ካውንስል አባላት የቢሮውን የአጠቃላይ ትምህርት ሱፕርቪዥንን እና የፋይናንስ ዳይሬክቶሬትን የ15 ቀናት እቅድ አፋጻጸም ገመገሙ።

የቢሮ ጠቅላላ ካውንስል አባላት የቢሮውን የአጠቃላይ ትምህርት ሱፕርቪዥንን እና የፋይናንስ ዳይሬክቶሬትን የ15 ቀናት እቅድ አፋጻጸም ገመገሙ።

(ጥር 29/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጠቅላላ ካውንስል አባላት የቢሮውን የአጠቃላይ ትምህርት ሱፕርቪዥንን እና የፋይናንስ ዳይሬክቶሬትን የ15 ቀናት እቅድ አፈፃፀምን ከመደበኛ እቅድ አፈጻጸምና ከሪፎርም ስራዎች አተገባባር አካያ ግምገማዉን አካሂዳል።              የቢሮ ሀላፊ አማካሪና የዘርፉ ሀላፊ ወ/ሮ አበበች ነጋሽ ጠቅላላ ካውንስሉ የአዲስ አበባ ከተማ የፕብሊክ ሰርቪስና የሰው...

read more
በክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ የተመራ ቡድን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚገኙት በአጼ ቴዎድሮስ ፣ በተባበሩት መምህራን ፣ በእውቀት ምንጭ እንዲሁም በመሰረተ ኢትዮጵያ ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የመስክ ምልከታ አካሄዳል፡፡

በክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ የተመራ ቡድን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚገኙት በአጼ ቴዎድሮስ ፣ በተባበሩት መምህራን ፣ በእውቀት ምንጭ እንዲሁም በመሰረተ ኢትዮጵያ ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የመስክ ምልከታ አካሄዳል፡፡

(ጥር 29/2017 ዓ.ም) በመስክ ምልከታው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱን ጨምሮ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አዲሱ ሻንቆ(ዶክተር) ፣ የቢሮ አማካሪ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰማኸኝ አስታጥቄ እና ሌሎች የክፍለ ከተማና ወረዳ አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል።       የመስክ ምልከታው በክፍለ ከተማው በሚገኙት አጼ ቴዎድሮስ ፣...

read more
ከየትምህርት ቤቱ የተሰበሰቡ የ2017 ዓ.ም የትምህርት መረጃዎችን ወደ ሶፍት ዌር የማስገባት ስራ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ።

ከየትምህርት ቤቱ የተሰበሰቡ የ2017 ዓ.ም የትምህርት መረጃዎችን ወደ ሶፍት ዌር የማስገባት ስራ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ።

(ጥር 28/2017 ዓ.ም) ከየትምህርት ቤቱ በመረጃ መሰብሰቢያ ቅጹ መሰረት ተሞልተው የተሰበሰቡ መረጃዎች የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር ወዳበለጸገው stat edu2.2017 ሶፍትዌር በመጫን ላይ እንደሚገኙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ታዬ ወልደኪዳን ገልጸው የቢሮውን ጨምሮ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች የመረጃ...

read more