(አዲስ አበባ 6/13/2015 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጳጉሜ 6 የአብሮነት ቀን ከቢሮ ሰራተኞች ጋር በድምቀት ተከበረ፡፡

by | ዜና

በመርሀ-ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ክቡር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የቢሮ ማኔጅመንት አባላት እንዲሁም ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡

ክብር ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ  ለ2016 አዲስ አመት እንኳን አደረሳችሁ በማለት የእንኳን አደረሳችሁ ስጦታም ለሰራተኞች አበርክተዋል፡፡

       

        

0 Comments

Submit a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SITE VISITORS

  • 0
  • 309
  • 374
  • 4,290
  • 15,620
  • 98,486
  • 98,486