በዛሬው ዕለት በ 2015 የበጀት ዓመት በአንፃራዊ የተሻለ አፈፃፀም እና ውጤት ላስመዘገቡ ክፍለከተሞች ፣ ሴክተሮች እና ካቢኔዎች ለማበረታቻ እንዲሆን መኪና ሸልመናል::

by | ዜና

በዚህም መሰረት ከክፍለ ከተማ ፦

1ኛ ቦሌ ክፍለከተማ

2ኛ ቂርቆስ ክፍለከተማ

3ኛ አዲስ ከተማ ክፍለከተማ በመውጣት ተሸላሚ ሆነዋል::

 

የካቢኔ አባል ካልሆኑ ሴክተሮች፦

1ኛ መንገዶች ባለስልጣን

2ኛ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ

3ኛ ምገባ ኤጀንሲ

 

የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦

1ኛ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ

2ኛ የዲዛይንና ግንባታ ቢሮ

3ኛ ትምህርት ቢሮ ተሸላሚ ሆነዋል::

ይህ ሽልማት በባለፈው የበጀት ዓመት ከሌሎች ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡት ይበልጥ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ቁጭት እንደሚፈጥር አምናለሁ::

ከንቲባ አዳነች አቤቤ

 

0 Comments

Submit a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SITE VISITORS

  • 0
  • 205
  • 158
  • 7,078
  • 31,331
  • 147,475
  • 147,475