በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።

by | ዜና

የትምህርት ሚኒስቴር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሀገር አቀፍ ደረጃ መስከረም 14/1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመርና ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች በራሳቸው መርሀ-ግብር ማስጀመር እንደሚችሉ መግለፁ ይታወቃል። ይሁን እንጂ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን።

0 Comments

Submit a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SITE VISITORS

  • 1
  • 315
  • 374
  • 4,296
  • 15,626
  • 98,492
  • 98,492