በልደታ ክፍለ ከተማ በካራማራ ቅድመ መጀመራያ እና የመጀመሪያ ደረጃ እና በተስፋ-ኮከብ የመጀመሪያ ጀረጃ ት/ቤት መምህራን መካከል የልምድ ልውውጥ ተካሄደ።
ልምድ ልውውጡ በተሙማ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ( ICT) ክህሎትን በማዳበር ፣ በተከታታይ ምዘና ክህሎትን በማሳደግ የተማሪውን ውጤት ማሻሻል እንዲሁም
አሳታፊ የመማር ማስተማር ስነ-ዘዴ ክህሎት በማጎልበት ላይ ትኩረት አድርጋል።
በልደታ ክፍለ ከተማ በካራማራ ቅድመ መጀመራያ እና የመጀመሪያ ደረጃ እና በተስፋ-ኮከብ የመጀመሪያ ጀረጃ ት/ቤት መምህራን መካከል የልምድ ልውውጥ ተካሄደ።
ልምድ ልውውጡ በተሙማ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ( ICT) ክህሎትን በማዳበር ፣ በተከታታይ ምዘና ክህሎትን በማሳደግ የተማሪውን ውጤት ማሻሻል እንዲሁም
አሳታፊ የመማር ማስተማር ስነ-ዘዴ ክህሎት በማጎልበት ላይ ትኩረት አድርጋል።