በልደታ ክፍለ ከተማ  በካራማራ ቅድመ መጀመራያ እና  የመጀመሪያ ደረጃ እና በተስፋ-ኮከብ የመጀመሪያ ጀረጃ ት/ቤት  መምህራን መካከል የልምድ ልውውጥ ተካሄደ።

ልምድ ልውውጡ በተሙማ  በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ( ICT) ክህሎትን በማዳበር ፣  በተከታታይ ምዘና ክህሎትን በማሳደግ የተማሪውን ውጤት ማሻሻል እንዲሁም

አሳታፊ የመማር ማስተማር ስነ-ዘዴ ክህሎት በማጎልበት ላይ ትኩረት አድርጋል።