በመምህራን መካከል የልምድ ልውውጥ ተካሄደ።

በልደታ ክፍለ ከተማ  በካራማራ ቅድመ መጀመራያ እና  የመጀመሪያ ደረጃ እና በተስፋ-ኮከብ የመጀመሪያ ጀረጃ ት/ቤት  መምህራን መካከል የልምድ ልውውጥ ተካሄደ።

ልምድ ልውውጡ በተሙማ  በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ( ICT) ክህሎትን በማዳበር ፣  በተከታታይ ምዘና ክህሎትን በማሳደግ የተማሪውን ውጤት ማሻሻል እንዲሁም

አሳታፊ የመማር ማስተማር ስነ-ዘዴ ክህሎት በማጎልበት ላይ ትኩረት አድርጋል።

0 Comments

Submit a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SITE VISITORS

  • 0
  • 205
  • 158
  • 7,078
  • 31,331
  • 147,475
  • 147,475