(ህዳር 5/2016 ዓ.ም) የRemedial ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ምርጫን በተመለከተ

by | ዜና

በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ማሳሰቢያ፡ –

ከታች የተዘረዘሩ ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም የማያስተናግዱ መሆኑን እንገልጻለን።

 

  1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

 

  1. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ

 

  1. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ

 

  1. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ

 

  1. አርሲ ዩኒቨርሲቲ

 

  1. ኮተቤ የትምህርት ዪኒቨርሲቲ

 

ትምህርት ሚኒስቴር

0 Comments

Submit a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SITE VISITORS

  • 0
  • 0
  • 205
  • 6,046
  • 31,180
  • 147,475
  • 147,475